የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል በውስጡ የያዘው የሰው ልጆች ከሞቱ በኃላ የሚኖራቸውን ህይወት ወይም ስለሚያገኙትን መልካም ነገር ብቻ ሳይሆን በወንጌሉ ካላመኑበት ስለሚከተላቸው ቅጣትም ጭምር ከባባድ ማስጠንቀቂያዎችን ጭምር ነው፡፡ እኛ የክርስቶስ ተከታዮች ግን ከዚህ ክፉ ቅጣትና የዘላለም ፍርድ እንድናመልጥበት እግዚአብሄ ያዘጋጀልን ትልቅና አስገራሚ መንገድ አለን፡፡ ይህም መንገድ መልካም ዜና ወይም መልካም አዋጅ ተብሎ የሚታወቀው ወንጌል ነው፡፡
የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል በውስጡ የያዘው የሰው ልጆች ከሞቱ በኃላ የሚኖራቸውን ህይወት ወይም ስለሚያገኙትን መልካም ነገር ብቻ ሳይሆን በወንጌሉ ካላመኑበት ስለሚከተላቸው ቅጣትም ጭምር ከባባድ ማስጠንቀቂያዎችን ጭምር ነው፡፡ እኛ የክርስቶስ ተከታዮች ግን ከዚህ ክፉ ቅጣትና የዘላለም ፍርድ እንድናመልጥበት እግዚአብሄ ያዘጋጀልን ትልቅና አስገራሚ መንገድ አለን፡፡ ይህም መንገድ መልካም ዜና ወይም መልካም አዋጅ ተብሎ የሚታወቀው ወንጌል ነው፡፡
የክርስቶስ ትንሣኤ እያንዳድኑን የዐዲስ ኪድና ትምህርቶች የመሸፈን ባሕርይና ፋይዳ ያለው ነው። የክርስቶስ ትንሣኤ የሚሰጣቸውን ጥቅሞች በተለያዩ መንገዶች መግለጽ ይቻላል።
የክርስቶስ ኢየሱስ ትንሣኤ ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ላይ የነበረው ሕይወቱና አገልግሎቱ ማብቂያ ያገኘበት ክሥተት ስለመሆኑ ከወንጌላት ዘገባ መረዳት እንችላለን። በአጠቃላይ መልኩ ሲታይ የዚህ እውነት ታሪካዊ ዳራውና ቀጥተኛ ዐውዱ የሰው ልጆች ሁሉ ሞት ሲሆን፣ በተለየ መልኩ ደግሞ የኢየሱስ ክርስቶስ ሞት ነው።
At the Paris Olympics this summer, people cheered on their nation’s athletes as they took part in many different sports, disciplines, and events.
Revd Dr Bekele Deboch, a prolific evangelist and church planter, organized John Stott’s first trip to Ethiopia, and is now involved in training pastors at the Ethiopia Graduate School of Theology. Great Truths caught up with him recently and asked him about the pressures and possibilities for gospel ministry in Ethiopia.

ይመዝገቡ

ሙሉ ስም
Consent
I give permission for Great Truths to store my email address for the purposes of sending me regular updates. I understand that I can unsubscribe at any time using the link in any email.