ታላቅ እውነት ተጀመረ

በእግዚአብሔር እርዳታ እና ፀጋ ታላቅ እውነት (Great Truths) አድማሱን በማስፋት በአማርኛ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቃል ትምህርትን በተለያዩ አማራጮች ይዞ መጥቷል። በዚህም ስራው በቤንጃሚን ዲን የተፃፈውን እና ሁለት ከፍል ያለውን “የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ” የተሰኘውን መፅሐፍ ወደ አማርኛ በመተርጎም በፅሁፍ እና በድምፅ አማራጮች አቅርቧል። ይህንኑ መፅሐፍ በቀላሉ ሊደመጥ በሚችል መልኩ በሁለት ሳምንት አንድ ግዜ በሚቀርብ ፖድካስት በተከታታይ ለማድረስ ዝግጅቱን ጨርሷል። ስለዚህም ድጋፍ እና ፀሎታችሁ አይለየን እያልን “ታላቅ እውነት”ን ለሌሎች በማጋራት ተደራሽነታችንን እንድታሰፉ በትህትና እንጠይቃለን።

ይመዝገቡ

ሙሉ ስም
Consent
I give permission for Great Truths to store my email address for the purposes of sending me regular updates. I understand that I can unsubscribe at any time using the link in any email.